ኢዮብ 32:21 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)21 በማንም ሰው ፊት ግን አላደላም፥ ማንንም አላቈላምጥም። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም21 ለማንም አላደላም፤ ሰውንም አላቈላምጥም። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም21 በዚህ ጉዳይ ለማንም አላደላም፤ ማንንም አላቆላምጥም። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)21 ከሰው የተነሣ አላፍርምና፥ ከሟች ሰውም የተነሣ አላፈገፍግምና። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)21 ለሰው ፊት ግን አላደላም፥ ሰውንም አላቈላምጥም። Ver Capítulo |