ኢዮብ 31:27 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)27 ልቤ በስውር ተታልሎ፥ አፌም እጄን ስሞ እንደሆነ፥ Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም27 ልቤ በስውር ተታልሎ፣ ስለ ክብራቸው አፌ እጄን ስሞ ከሆነ፣ Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም27 ልቤ በስውር ለእነርሱ አልተማረከም እጄንም ዘርግቼ በመሳም አክብሮት አላቀረብኩላቸውም። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)27 ልቤ በስውር ተታልሎ እንደ ሆነ፥ በአፌም ላይ እጄን አኑሬ ስሜ እንደ ሆነ፥ Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)27 ልቤ በስውር ተታልሎ፥ አፌም እጄን ስሞ እንደ ሆነ፥ Ver Capítulo |