ኢዮብ 20:27 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)27 ሰማይ በደሉን ይገልጥበታል፥ ምድርም ትነሣበታለች። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም27 ሰማያት ኀጢአቱን ይገልጡበታል፤ ምድርም ትነሣበታለች፤ Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም27 የሠራውን ኃጢአት ሰማይ ሁሉ ይገልጥበታል፤ ምድርም በጠላትነት ትነሣበታለች። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)27 ሰማይ ኀጢኣቱን ይገልጥበታል፤ ምድርም በእርሱ ላይ ትነሣለች። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)27 ሰማይ ኃጢአቱን ይገልጥበታል፥ ምድርም ትነሣበታለች። Ver Capítulo |