Biblia Todo Logo
La Biblia Online

- Anuncios -




ኢዮብ 20:24 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

24 ከብረት መሣሪያም ቢሸሽ፥ የናስ ቀስት ይወጋዋል።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

24 ከብረት መሣሪያ ቢሸሽም፣ የናስ ቀስት ይወጋዋል።

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

24 ከብረት ሰይፍ ቢያመልጥ በነሐስ ፍላጻ ይወጋል፤

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

24 ከሰ​ይ​ፍም ኀይል አያ​መ​ል​ጥም፤ የና​ስም ቀስት ይወ​ጋ​ዋል።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

24 ከብረት መሣሪያም ይሸሻል፥ የናስም ቀስት ይወጋዋል።

Ver Capítulo Copiar




ኢዮብ 20:24
7 Referencias Cruzadas  

ከአንበሳ ፊት ሲሸሽ ድብ እንዳገኘው ሰው፥ ወይም ወደ ቤት ገብቶ እጁን በግድግዳ ላይ እንዳስደገፈና እባብ እንደ ነደፈው ሰው ነው።


የሰማይ መስኮቶች ተከፍተዋልና፥ የምድርም መሠረት ተናውጣለችና፥ ከሽብር ድምጽ የሸሸ በገደል ይወድቃል፥ ከገደልም የወጣ በወጥመድ ይያዛል።


ክንዶቼም የናስ ቀስት መሳብ እንዲችሉ፥ እጆቼን ለጦርነት ያሰለጥናል።


ወፍ ወደ ወጥመድ እንደሚጣደፍ፥ ለነፍሱ ጥፋት እንደሚሆን ሳያውቅ፥ ፍላጻ ጉበቱን እስኪሰነጥቀው ድረስ።


ከሞት የተረፉትም ሶርያውያን ሸሽተው ወደ አፌቅ ከተማ ገቡ፤ በዚያም ቁጥራቸው ኻያ ሰባት ሺህ በሚሆኑት ወታደሮች ላይ የከተማው ቅጽር ተንዶባቸው አለቁ። ቤንሀዳድም አምልጦ ወደ ከተማይቱ በመግባት ከአንድ ቤት በስተ ኋላ በኩል ባለው ክፍል ውስጥ ተደበቀ።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios