ኢዮብ 20:13 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)13 ቢጠብቀውም ባይተወውም፥ በጉሮሮውም ቢይዘው፥ Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም13 አውጥቶ ለመጣል እየሳሳ፣ በአፉ ውስጥ ቢያቈየው፣ Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም13 እንዳያልቅበትም በአፉ ይዞ እያላመጠ ቢያቈየውም፥ Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)13 ቢጠብቃትም፥ ባይተዋትም፤ በጕሮሮውም መካከል ቢይዛት፥ መብሉ በአንጀቱ ውስጥ ይገላበጣል፤ Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)13 ቢጠብቀውም ባይተወውም፥ በጕሮሮውም ቢይዘው፥ Ver Capítulo |