ኢዮብ 18:9 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)9 አሽክላ ሰኰናውን ይይዛል፥ ወጥመድም ይበረታበታል። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም9 አሽክላ ተረከዙን ይይዘዋል፤ ወስፈንጥርም ያጣብቀዋል። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም9 አሽክላ ተረከዙን ይይዘዋል፤ ወጥመድም አጣብቆ ያስቀረዋል። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)9 አሽክላዎች በላዩ ይመጣሉ፤ የተጠሙትም በእርሱ ይበረታሉ፤ Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)9 አሽክላ ሰኰናውን ይይዛል፥ ወስፈንጠርም ይበረታበታል። Ver Capítulo |