ኢዮብ 18:17 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)17 መታሰቢያው ከምድር ላይ ይጠፋል፥ በሜዳም ስም አይቀርለትም። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም17 መታሰቢያው ከምድር ገጽ ይጠፋል፤ ስሙም በአገር አይነሣም። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም17 በምድር ላይ የሚያስታውሰው አይኖርም። ዝናውም ከምድር ይጠፋል። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)17 መታሰቢያውም ከምድር ይጠፋል፤ በምድርም ስም አይቀርለትም። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)17 መታሰቢያው ከምድር ላይ ይጠፋል፥ በሜዳም ስም አይቀርለትም። Ver Capítulo |