ኢዮብ 18:16 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)16 ሥሩ ከበታቹ ይደርቃል፥ ጫፉም ከበላይ ይረግፋል። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም16 ሥሩ ከታች ይደርቃል፤ ቅርንጫፉም ከላይ ይረግፋል። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም16 ሥሩ ከመሠረቱ እንደሚደርቅና ቅርንጫፎቹም እንደሚረግፉ ዛፍ ይሆናል። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)16 ሥሩ ከበታቹ ይደርቃል፤ ፍሬውም ከላዩ ይረግፋል። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)16 ሥሩ ከበታቹ ይደርቃል፥ ጫፉም ከበላይ ይረግፋል። Ver Capítulo |