ኢዮብ 18:13 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)13 የሰውነቱ ክፍሎች ይጠፋሉ፥ የሞትም የበኩር ልጅ ሰውነቱን ይበላል። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም13 ደዌ ቈዳውን ይበላል፤ የሞት በኵርም ቅልጥሙን ይውጣል። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም13 በሽታ ሰውነቱን ያመነምነዋል፤ ሞትም ጨርሶ ይረከበዋል። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)13 ጭኖቹ ይበሰብሳሉ። ሞትም መልካም ሕዋሶቹን ይበላል። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)13 የሰውነቱ ብልቶች ይጠፋሉ፥ የሞትም በኵር ልጅ ብልቶቹን ይበላል። Ver Capítulo |