ኢዮብ 15:17 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)17 “ስማኝ ልንገርህ፥ እነሆም ያየሁትን ልተርክልህ፤ Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም17 “አድምጠኝ፤ በግልጽ አስረዳሃለሁ፤ ያየሁትንም እነግርሃለሁ፤ Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም17-18 “አባቶቻቸው ሳይደብቁ ያስተላልፉላቸውን፥ ጥበበኞች የገለጡትን፥ እኔም የመረመርኩትን አስረዳሃለሁና ስማኝ፤ ልንገርህ። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)17 “ስማኝ ልንገርህ፥ እነሆም ያየሁትን እነግርሃለሁ፤ Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)17-18 ምድሪቱ ለብቻቸው ተሰጥታ የነበረች፥ Ver Capítulo |