Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




ኢዮብ 14:22 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

22 ነገር ግን የገዛ ሥጋው ሕመም ብቻ ይሰማዋል፥ ለራሱም ብቻ ያለቅሳል።”

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

22 የገዛ አካሉ ሕመም ብቻ ይሰማዋል፤ ለራሱም ብቻ ያለቅሳል።”

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

22 እርሱ የገዛ ሰውነቱ ሥቃይ ይሰማዋል፤ ስለ ራሱም ችግር ብቻ ያለቅሳል።”

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

22 ነገር ግን የገዛ ሥጋው በሕ​ማም ይሠ​ቃ​ያል፥ ነፍ​ሱም ታለ​ቅ​ሳ​ለች።”

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

22 ነገር ግን የገዛ ሥጋው ሕመም ብቻ ይሰማዋል፥ ለራሱም ብቻ ያለቅሳል።

Ver Capítulo Copiar




ኢዮብ 14:22
8 Referencias Cruzadas  

ልጆቹ ቢከብሩ አያውቅም፥ ቢዋረዱም አያይም።


ቴማናዊውም ኤልፋዝ መለሰ፤ እንዲህም አለ፦


አጥንቴ ከቁርበቴና ከሥጋዬ ጋር ተጣበቀ፥ ድድ ብቻ ቀርቶልኝ አመለጥሁ።


ስለምን እናንተ እንደ እግዚአብሔር ታሳድዱኛላችሁ? ከሥጋዬስ ስለምን አትጠግቡም?”


ይህ ቁርበቴም ከጠፋ በኋላ፥ በዚያን ጊዜ ከሥጋዬ ተለይቼ እግዚአብሔርን እንደማይ አውቃለሁ።


ኀጥእ በክፋቱ ይደፋል፥ ጻድቅ ግን በእውነቱ ይታመናል።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos