ኢዮብ 13:5 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)5 ምነው ዝም ብላችሁ ብትኖሩ! ይህ ጥበብ በሆነላችሁ ነበር። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም5 ምነው ዝም ብትሉ! ያ ከጥበብ ይቈጠርላችሁ ነበር። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም5 ይልቅስ ዝም ብትሉ ኖሮ ጠቢባን መስላችሁ በታያችሁ ነበር! Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)5 ላዳምጣችሁ አይገባኝም፥ ጥበብ ከእናንተ ጠፍታለችና። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)5 ምነው ዝም ብላችሁ ብትኖሩ! ይህ ጥበብ በሆነላችሁ ነበር። Ver Capítulo |