ኤርምያስ 15:12 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)12 በውኑ ብረትን፥ የሰሜንን ብረት፥ ናስንም የሚሰብር አለን? Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም12 “ሰው ብረትን፣ ከሰሜን የመጣን ብረት፣ ንሓስንስ መስበር ይችላልን? Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም12 የይሁዳ ሕዝብ ሆይ! ከነሐስ ጋር የተቀላቀለን ብረት ለመስበር እንደማትችሉ ሁሉ በሰሜን በኩል ከጠላት የተቃጣውን አደጋ ልታሸንፉ አትችሉም።” Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)12 በውኑ ብረትን፥ የሰሜንን ብረት፥ ናስንም የሚሰብር አለን? Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)12 በውኑ ብረትን፥ የሰሜንን ብረት፥ ናስንም የሚሰብር አለን? Ver Capítulo |