ዕብራውያን 9:18 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)18 ስለዚህም ፊተኛው ኪዳን እንኳን ያለ ደም አልተመረቀም። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም18 ስለዚህ የመጀመሪያው ኪዳን እንኳ ያለ ደም የጸና አልነበረም። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም18 በዚህ ምክንያት የመጀመሪያው ኪዳን እንኳ ያለ ደም የጸና አይደለም። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)18 ስለዚህም ፊተኛው ኪዳን እንኳ ያለ ደም አልከበረም። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)18 ስለዚህም ፊተኛው ኪዳን እንኳ ያለ ደም አልተመረቀም። Ver Capítulo |