ዕብራውያን 2:16 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)16 የአብርሃምን ዘር ለመርዳት እንጂ ትኩረቱ ለመላእክት አይደለም። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም16 እርሱ የመጣው መላእክትን ለመርዳት ሳይሆን፣ የአብርሃምን ዘር ለመርዳት እንደ ሆነ ግልጽ ነው። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም16 የኢየሱስ ፍላጎት መላእክትን ሳይሆን የአብርሃምን ዘር ለመርዳት ነው፤ Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)16 የነሣውን ከአብርሃም ዘር እንጂ ከመላእክት የነሣው አይደለምና። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)16 የአብርሃምን ዘር ይዞአል እንጂ የያዘው የመላእክትን አይደለም። Ver Capítulo |