ዘፍጥረት 36:34 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)34 ዮባብም ሞተ፥ በስፍራውም የቴማኒው አገር ሑሻም ነገሠ። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም34 ኢዮባብ ሲሞት፣ የቴማን አገር ሰው ሑሳም በምትኩ ነገሠ። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም34 ዮባብም በሞተ ጊዜ የቴማን አገር ተወላጅ ሑሻም በእርሱ እግር ተተክቶ ነገሠ። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)34 ኢዮባብም ሞተ፤ በእርሱም ፈንታ የቴማኒው ሀገር ሑሳም ነገሠ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)34 በስፍራውም የቴማኒው አገር ሑሳም ነገሠ Ver Capítulo |