Biblia Todo Logo
La Biblia Online

- Anuncios -




ሕዝቅኤል 7:25 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

25 ጭንቀት መጥቷል፥ ሰላምም ይሻሉ፥ አይገኝምም።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

25 ሽብር በመጣ ጊዜ ሰላምን ይሻሉ፤ ነገር ግን አያገኟትም።

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

25 ጭንቀት በሚመጣበት ጊዜ ሰላምን ትሻላችሁ፤ ነገር ግን አታገኙም፤

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

25 ጥፋት መጥ​ቶ​አል፤ ሰላ​ምም ይሻሉ፤ እር​ሱም አይ​ገ​ኝም።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

25 ጥፋት መጥቶአል፥ ሰላምም ይሻሉ እርሱም አይገኝም።

Ver Capítulo Copiar




ሕዝቅኤል 7:25
7 Referencias Cruzadas  

በማሮት የምትቀመጠው መልካም ነገርን ትጠባበቃለችና፤ ነገር ግን ክፉ ነገር ከጌታ እስከ ኢየሩሳሌም በር ድረስ ወርዶአል።


እነርሱም ስለ ኢየሩሳሌም ትንቢት የተናገሩ፥ ሰላም ሳይኖር የሰላምን ራእይ ያዩላት የእስራኤል ነቢያት ናቸው፥ ይላል ጌታ እግዚአብሔር።


ምክንያቱም ሰላም ሳይኖር ሰላም እያሉ ሕዝቤን አታልለዋልና፥ አንድ ሰው ቅጥር ሲሠራ፥ እነሆ በኖራ ይቀቡታል፤


ለክፉዎች ሰላም የላቸውም ይላል አምላኬ።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios