Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




ሕዝቅኤል 32:20 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

20 በሰይፍ በተገደሉት መካከል ይወድቃሉ፤ ለሰይፍ ተሰጥታለች፤ እርሷንና ብዛትዋን ሁሉ ጐትቱ።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

20 እነርሱም በሰይፍ ከተገደሉት መካከል ይወድቃሉ፤ ሰይፉ ተመዝዟል፤ ከብዙ ሰራዊቷ ሁሉ ጋራ ትጐተት።

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

20 “በግብጽ ምድር ላይ ሰይፍ ስለ ተዘጋጀ ብዛት ያለው የግብጽ ሕዝብ በሰይፍ ከተገደሉት ሰዎች መካከል ይወድቃሉ።

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

20 በሰ​ይፍ በተ​ገ​ደ​ሉት መካ​ከል ከእ​ርሱ ጋር በሰ​ይፍ ይወ​ድ​ቃሉ፤ ኀይ​ሉም ሁሉ ይጠ​ፋል፤ እር​ስ​ዋ​ንና ብዛ​ቷን ሁሉ ጐትቱ።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

20 በሰይፍ በተገደሉት መካከል ይወድቃሉ፥ ለሰይፍ ተሰጥታለች፥ እርስዋንና ብዛትዋን ሁሉ ጐትቱ።

Ver Capítulo Copiar




ሕዝቅኤል 32:20
7 Referencias Cruzadas  

ከኃጥኣንና ከክፉ አድራጊዎች ጋር ነፍሴን አትውሰዳት፥ ክፋትም በልባቸው እያለ ከባልንጀራቸው ጋር ሰላም ከሚናገሩት ጋር አትጣለኝ።


ወደ ሞት የሚነዱትን ታደግ፥ ለመታረድ የተወሰነባቸውን አድን።


አህያም እንደሚቀበር ይቀበራል፥ ከኢየሩሳሌምም በር ወደ ውጭ ተጐትቶ ይጣላል።”


በሕዝቦች መካከል በጥላው የኖሩ ክንዱ ወደነበሩት፥ በሰይፍ ወደ ተገደሉት ከእርሱ ጋር ወደ ሲኦል ወረዱ።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos