ሕዝቅኤል 27:28 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)28 ከመርከብ መሪዎች ጩኸት ድምፅ የተነሣ መሰማሪያዎች ይንቀጠቀጣሉ። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም28 መርከበኞችሽ ሲጮኹ፣ የባሕሩ ጠረፍ ይናወጣል። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም28 መርከበኞቹ ወደ ባሕር ሲሰጥሙ ያሰሙት ጩኸት በባሕር ዳር ያሉትን አገሮች አንቀጠቀጡ። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)28 ከጩኸትሽ የተነሣ የመርከብሽ መሪዎች ፍርሀትን ፈሩ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)28 ከመርከብ መሪዎች ጩኸት ድምፅ የተነሣ በዙሪያሽ ያሉ ሁሉ ይንቀጠቀጣሉ። Ver Capítulo |