ሕዝቅኤል 22:8 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)8 ቅዱሳን ነገሮቼን ናቅሽ፥ ሰንበቶቼን አረከስሽ። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም8 ንዋያተ ቅድሳቴን አቃለልሽ፤ ሰንበታቴንም አረከስሽ። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም8 ለእኔ የተቀደሱ በሆኑ ነገሮች ላይ አክብሮት የላችሁም፤ ሰንበቴንም አረከሳችሁ። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)8 ቅድሳቴንም ናቁ፤ ሰንበታቴንም አረከሱ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)8 ቅድሳቴንም ናቅሽ ሰንበታቴንም አረከስሽ። Ver Capítulo |