ሕዝቅኤል 16:23 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)23 ከዚህ ሁሉ ክፋትሽ በኋላ ወዮ! ወዮልሽ! ይላል ጌታ እግዚአብሔር፤ Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም23 “ ‘ወዮ! ወዮልሽ! ይላል ጌታ እግዚአብሔር፤ ከሌላው ክፋትሽ ሁሉ በተጨማሪ፣ Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም23 ልዑል እግዚአብሔር “ወዮልሽ! ወዮልሽ!” ይላል። ያን ሁሉ ክፉ ነገር ከፈጸምሽ በኋላ Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)23 “ከዚህም ከክፋትሽ ሁሉ በኋላ ወዮልሽ! ወዮልሽ! ይላል ጌታ እግዚአብሔር። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)23 ወዮ! ወዮልሽ! ይላል ጌታ እግዚአብሔር፥ Ver Capítulo |