ሕዝቅኤል 10:8 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)8 ኪሩቤልም ከክንፎቻቸው በታች የሰው እጅ የሚመስል ታየ። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም8 ከኪሩቤል ክንፎች ሥር የሰው እጅ የሚመስል ይታይ ነበር። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም8 እኔም እያንዳንዱ ኪሩብ የሰው እጅ የሚመስል እጅ በየክንፎቹ ሥር ያለው መሆኑን ተመለከትኩ፤ Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)8 ኪሩቤልንም አየሁ፤ ከክንፎቻቸውም በታች የሰው እጅ መሳይ አለ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)8 በኪሩቤልም ከክንፎቻቸው በታች የሰው እጅን መሳይ ታየ። Ver Capítulo |