ሕዝቅኤል 10:15 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)15 ኪሩቤልም ተነሡ፥ እነዚህ በኮቦር ወንዝ ያየኋቸው ሕያዋን ናቸው። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም15 ኪሩቤልም ወደ ላይ ተነሡ፤ እነዚህም በኮቦር ወንዝ አጠገብ ያየኋቸው ሕያዋን ፍጡራን ነበሩ። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም15 ኪሩቤል ወደ ላይ ተነሡ እነርሱም በኬባር ወንዝ አጠገብ ያየኋቸው ሕያዋን ፍጥረቶች ናቸው። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)15 እነዚህም በኮቦር ወንዝ በእንስሶች አምሳል ያየኋቸው ኪሩቤል በረሩ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)15 ኪሩቤልም ከፍ ከፍ አሉ፥ ይህ በኮቦር ወንዝ ያየሁት እንስሳ ነው። Ver Capítulo |