ሕዝቅኤል 1:14 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)14 ሕያዋኑም እንደ መብረቅ ብልጭታ ይሄዱና ይመለሱ ነበር። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም14 ፍጡራኑም እንደ መብረቅ ብልጭታ ፍጥነት ወዲያ ወዲህ ይወረወሩ ነበር። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም14 ፍጥረቶቹም እንደ መብረቅ ብልጭታ ወዲያና ወዲህ ተፈናጠሩ። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)14 እንስሶቹም እንደ መብረቅ አምሳያ ይሮጡና ይመለሱ ነበር። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)14 እንስሶቹም እንደ መብረቅ ምስያ ይሮጡና ይመለሱ ነበር። Ver Capítulo |