ዘፀአት 39:36 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)36 ገበታውንና ዕቃውን ሁሉ፥ ኅብስተ ገጹን፥ Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም36 ጠረጴዛውን ከነመሎጊያዎቹ ዕቃዎቹን ሁሉና ከገጸ ኅብስቱ ጋራ፤ Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም36 ገበታውና የመገልገያ ዕቃዎቹ በሙሉ፥ ለእግዚአብሔር የሚቀርበው የተቀደሰው ኅብስት፥ Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)36 ገበታውንም፥ ዕቃውንም ሁሉ፥ ኅብስተ ገጹንም፤ Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)36 ገበታውንም፥ ዕቃውንም ሁሉ፥ የገጹንም ኅብስት፤ Ver Capítulo |