ዘፀአት 36:23 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)23 ለማደሪያው ሳንቃዎችን አደረገ፤ በደቡብ በኩል ሃያ ሳንቃዎችን አደረገ፤ Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም23 በደቡብ በኩል ላለው የማደሪያው ድንኳን ሃያ ወጋግራዎችን አበጁ፤ Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም23 በድንኳኑም በደቡብ በኩል ኻያ ተራዳዎች አደረጉ፤ Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)23 ለድንኳኑም በደቡብ ወገን ሃያ ሳንቆችን አደረጉ፤ Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)23 ለማደሪያውም በደቡብ ወገን ሀያ ሳንቆችን አደረጉ፤ Ver Capítulo |