Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




ዘፀአት 35:33 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

33 ፈርጥ የሚሆንን የዕንቁ ድንጋይ በመቅረጽ፥ እንጨት በመጥረብ፥ የብልሃት ሥራ ሁሉ እንዲሠራ ችሎታ ሰጠው።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

33 ድንጋዮችን እንዲጠርብና እንዲያወጣ፣ የዕንጨት ሥራ እንዲሠራና ማንኛውንም ዐይነት የጥበብ ሙያ እንዲያከናውን ነው።

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

33 የዕንቊ ጌጣጌጦችን ለመሥራትና የእንጨት ቅርጾችን ለማውጣት እንዲሁም ሌሎችን የጥበብ ሥራዎች ለማከናወን ችሎታ ሰጥቶታል።

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

33 በፈ​ርጥ የሚ​ሆ​ነ​ውን የዕ​ንቍ ድን​ጋይ ይቀ​ርጽ ዘንድ፥ ዕን​ጨ​ቱ​ንም ይጠ​ርብ ዘንድ፥ የብ​ል​ሃት ሥራ​ው​ንም ሁሉ ይሠራ ዘንድ።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

33 በፈርጥ የሚሆነውን የዕንቍ ድንጋይ ይቀርጽ ዘንድ፥ እንጨቱንም ይጠርብ ዘንድ፥ የብልሃት ሥራውንም ሁሉ ይሠራ ዘንድ።

Ver Capítulo Copiar




ዘፀአት 35:33
3 Referencias Cruzadas  

በጥበብ፥ በማስተዋል፥ በእውቀትና ሥራ ሁሉ እንዲሠራ የእዚአብሔርን መንፈስ ሞላሁበት፥


በወርቅ፥ በብርና በነሐስ በጥበብ እንዲሠራ፥


እርሱና የዳን ነገድ የሆነው የአሒሳማክ ልጅ ኤልያብ እንዲያስተምሩ በልባቸው አሳደረባቸው።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos