ዘፀአት 26:30 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)30 ማደሪያውንም በተራራ እንዳሳየሁህ ምሳሌ አቁም። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም30 “ማደሪያ ድንኳኑንም በተራራው ላይ ባየኸው ዕቅድ መሠረት ትከለው። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም30 ድንኳኑን በተራራው ላይ ባሳየሁህ ዕቅድ መሠረት ትከል። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)30 ድንኳኑንም በተራራው ላይ በአሳየሁህ ምሳሌ ሥራ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)30 ማደሪያውንም በተራራ እንዳሳየሁህ ምሳሌ አቁም። Ver Capítulo |