ዘፀአት 23:14 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)14 “በዓመት ሦስት ጊዜ ለእኔ በዓልን ታደርግልኛለህ። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም14 “በዓመት ሦስት ጊዜ ለእኔ በዓልን ታከብራላችሁ። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም14 “እኔን የምታከብሩባቸው በዓመት ሦስት በዓላት ይኑሩአችሁ፤ Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)14 “በዓመት ሦስት ጊዜ በዓል አድርጉልኝ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)14 በዓመት ሦስት ጊዜ በዓል ታደርግልኛለህ። Ver Capítulo |