ዘፀአት 22:18 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)18 ከእንስሳ ጋር የሚተኛ ፈጽሞ ይገደል። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም18 “መተተኛ ሴት በሕይወት እንድትኖር አትፍቀድ። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም18 “አስማት የምታደርግ መተተኛ ሴት ብትኖር በሞት ትቀጣ፤ Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)18 “ከመተተኛ ጋር አንድ አትሁኑ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)18 መተተኛይቱን በሕይወት እንድትኖር አትፍቀድላት። Ver Capítulo |