Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




ዘፀአት 21:15 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

15 አባቱን ወይም እናቱን የሚመታ ፈጽሞ ይሙት።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

15 “አባቱን ወይም እናቱን የሚመታ ይገደል።

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

15 “አባቱን ወይም እናቱን የሚመታ በሞት ይቀጣ፤

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

15 “አባ​ቱን ወይም እና​ቱን የሚ​ማታ ይገ​ደል።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

15 አባቱን ወይም እናቱን የሚመታ ፈጽሞ ይገደል።

Ver Capítulo Copiar




ዘፀአት 21:15
7 Referencias Cruzadas  

ሰው ግን ቢደፍር፥ ባልጀራውንም በተንኮል ቢገድለው፥ እንዲገደል ከመሠዊያዬ አውጥተህ ውሰደው።


ሰውን ሰርቆ ቢሸጥ፥ ወይም በእጁ ቢገኝ፥ ፈጽሞ ይሙት።


አባቱን የሚረግም፥ እናቱንም የማያመሰግን ትውልድ አለ።


በአባትዋ የምታላግጥን የእናትዋንም ትእዛዝ የምትንቅን ዐይን የሸለቆ ቁራዎች ይጐጠጉጡአታል፥ አሞራዎችም ይበሉአታል።


“‘በድብቅ ባልንጀራውን የሚገድል የተረገመ ይሁን!’ “ሕዝቡም ሁሉ፥ ‘አሜን!’ ይበል።


ይህንንም በመረዳት ሕግ የተሠራው ለጻድቃን ሳይሆን ይልቁንስ ለበደለኞችና ለማይታዘዙ፥ ለዐመጸኞችና ለኀጢአተኞች፥ ቅድስና ለሌላቸውና ለርኩሳን፥ አባትና እናትን ለሚገድሉ፥ ለነፍሰ ገዳዮች፥


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos