ዘፀአት 21:12 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)12 “ሰውን ቢመታ ቢሞትም፥ ፈጽሞ ይሙት። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም12 “ሰውን ደብድቦ የገደለ ሞት ይገባዋል። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም12 “ሰውን ደብድቦ የሚገድል ሁሉ በሞት ይቀጣ፤ Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)12 “ሰው ሰውን ቢመታ፥ ቢሞትም፥ የመታው ፈጽሞ ይገደል። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)12 ሰው ሰውን ቢመታ ቢሞትም፥ እርሱ ፈጽሞ ይገደል። Ver Capítulo |