ዘፀአት 18:27 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)27 ሙሴም አማቱን ሸኘው፤ እርሱም ወደ አገሩ ተመለሰ። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም27 ከዚያም ሙሴ ዐማቱን በጕዞው ሸኘው፤ ዮቶርም ወደ አገሩ ተመለሰ። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም27 ሙሴም ዐማቱን በሰላም አሰናብቶት፤ ወደ አገሩ ተመለሰ። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)27 ሙሴም አማቱን አሰናበተው፤ እርሱም ወደ ሀገሩ ተመለሰ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)27 ሙሴም አማቱን ሰደደው፤ እርሱም ወደ አገሩ ተመለሰ። Ver Capítulo |