ዘፀአት 17:8 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)8 አማሌቅም መጥቶ በረፊድም ከእስራኤል ጋር ተዋጋ። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም8 አማሌቃውያን መጥተው እስራኤላውያንን ራፊዲም ላይ ወጉ፤ Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም8 እስራኤላውያን በረፊዲም ሳሉ ዐማሌቃውያን መጥተው አደጋ ጣሉባቸው፤ Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)8 ዐማሌቅም መጥቶ ከእስራኤል ጋራ በራፊድ ተዋጋ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)8 አማሌቅም መጥቶ ከእስራኤል ጋር በራፊድም ተዋጋ። Ver Capítulo |