Biblia Todo Logo
La Biblia Online

- Anuncios -




ዘፀአት 16:30 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

30 ሕዝቡም በሰባተኛው ቀን ዐረፈ።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

30 ስለዚህ ሕዝቡም በሰባተኛው ቀን ዐረፉ።

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

30 ስለዚህ ሕዝቡ በሰባተኛው ቀን ዐረፈ።

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

30 ሕዝ​ቡም በሰ​ባ​ተ​ኛው ቀን ዐረፈ።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

30 የእስራኤልም ወገን ስሙን መና ብለው ጠሩት፤

Ver Capítulo Copiar




ዘፀአት 16:30
5 Referencias Cruzadas  

እንግዲያስ የሰንበት ዕረፍት ለእግዚአብሔር ሕዝብ ቀርቶላቸዋል።


“ስድስት ቀን ሥራ ይሠራል፤ በሰባተኛው ቀን ግን የዕረፍት ሰንበት ነው፤ የተቀደሰ ጉባኤ ይደረግበታል፤ ምንም ሥራ አትሠሩም፤ በምትኖሩበት ሁሉ ለጌታ ሰንበት ነው።


ጌታ ሰንበትን እንደ ሰጣችሁ እዩ፤ ስለዚህ በስድስተኛው ቀን የሁለት ቀን ምግብ ሰጣችሁ፤ ሰው ሁሉ በስፍራው ይቀመጥ፤ በሰባተኛው ቀን ማንም ከስፍራው አይውጣ።”


የእስራኤልም ቤት ስሙን መና ብለው ጠሩት፤ እርሱም እንደ ድንብላል ፍሬ ነጭ ነው፤ ጣዕሙም እንደ ማር ቂጣ ነው።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios