መክብብ 7:22 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)22 አንተ ደግሞ ሌሎችን የረገምክበትን ጊዜ ልብህ ያውቃልና። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም22 ብዙ ጊዜ አንተ ራስህ፣ ሌሎችን እንደ ረገምህ ልብህ ያውቃልና። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም22 አንተም ራስህ ብትሆን ሁልጊዜ ሌሎችን ስትነቅፍ መኖርህን አትዘንጋ። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)22 ብዙ ጊዜ ያበሳጭሃልና፤ በብዙ መንገድም ልብህን ያስከፋታልና፥ አንተ ደግሞ ሌሎችን እንደ ረገምህ ታውቃለህና። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)22 አንተ ደግሞ ሌሎችን እንደ ረገምህ ልብህ ያውቃልና። Ver Capítulo |