መክብብ 5:5 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)5 አፍህ ወደ ኃጢአት እንዲወስድህ አትፍቀድለት፥ በመልአክም ፊት፦ ስሕተት ነበረ አትበል፥ እግዚአብሔር በቃልህ ለምን ይቈጣ? ለምንስ የእጅህንም ሥራ ያጥፋ? Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም5 ስእለት ተስሎ ካለመፈጸም፣ አለመሳል ይሻላል። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም5 ተስለህ የማትፈጽመው ከሆነ ግን ቀድሞውንም ባትሳል የተሻለ ነው። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)5 ተስለህ የማትፈጽም ከሆነ ባትሳል ይሻላል። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)5 ተስለህ የማትፈጽም ብትሆን ባትሳል ይሻላል። Ver Capítulo |