መክብብ 1:15 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)15 ጠማማ ሊቀና አይችልም፥ የጐደለም ሊቈጠር ዘንድ አይችልም። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም15 የተጣመመው ሊቃና አይችልም፤ የሌለም ነገር ሊቈጠር አይችልም። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም15 ጠማማው ሊቀና አይችልም፤ የሌለ ነገር ሊቈጠር አይቻልም። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)15 ጠማማ ይቀና ዘንድ አይችልም፤ ጐደሎም ይቈጠር ዘንድአይችልም። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)15 ጠማማ ይቀና ዘንድ አይችልም፥ ጐደሎም ይቈጠር ዘንድ አይችልም። Ver Capítulo |