ዘዳግም 6:9 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)9 በቤትህም መቃኖች፥ በቅጽርህም በሮች ላይ ጻፈው። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም9 በቤትህ መቃኖችና በግቢህም በሮች ላይ ጻፋቸው። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም9 በቤትህ ደጃፍ መቃኖችና በቅጽር በሮችህ ላይ ጻፋቸው። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)9 በቤትህም መቃኖች፥ በደጃፍህም በሮች ላይ ጻፈው። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)9 በቤትህም መቃኖች በደጃፍህም በሮች ላይ ጻፈው። Ver Capítulo |