ዘዳግም 24:12 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)12 ሰውየው ድኻ ከሆነ፥ መያዣውን ከአንተ ዘንድ አታሳድርበት። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም12 ሰውየው ድኻ ከሆነ፣ መያዣውን ከአንተ ዘንድ አታሳድርበት። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም12 ድኻ ከሆነ ደግሞ ልብሱን በመያዣነት ይዘህ አትደር። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)12 ያም ሰው ድሃ ቢሆን መያዣውን በአንተ ዘንድ አታሳድር። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)12 ያም ሰው ድሃ ቢሆን መያዣውን በአንተ ዘንድ አታሳድር። Ver Capítulo |