ዘዳግም 12:4 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)4 “በዚያ ዓይነት አካሄድ ጌታ አምላካችሁን አታምልኩ። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም4 በእነርሱ መንገድ አምላካችሁን እግዚአብሔርን አታምልኩ። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም4 “እናንተ ለእግዚአብሔር አምላካችሁ የምትሰግዱለት እነዚህ አሕዛብ ለአማልክታቸው በሚሰግዱላቸው ዐይነት መሆን የለበትም። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)4 ለአምላካችሁ ለእግዚአብሔር እንዲህ ያለ ሥራ በዚያ አትሥሩ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)4 ለአምላካችሁ ለእግዚአብሔር እንዲህ ያለ ሥራ አትሥሩ። Ver Capítulo |