ቈላስይስ 4:2 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)2 ከማመስገን ጋር በጸሎት ውስጥ ነቅታችሁ ያለማቋረጥ ትጉ፤ Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም2 ከማመስገን ጋራ ነቅታችሁ በትጋት ጸልዩ። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም2 እግዚአብሔርን ተግታችሁ በማመስገን ባለማቋረጥ ጸልዩ፤ Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)2 በምስጋና እየተጋችሁ ለጸሎት ፅሙዳን ሁኑ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)2 ከማመስገን ጋር በጸሎት እየነቃችሁ ለእርሱ ትጉ፤ Ver Capítulo |