ሐዋርያት ሥራ 4:20 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)20 እኛስ ያየነውንና የሰማነውን ከመናገር ዝም ማለት አንችልም፤” አሉአቸው። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም20 እኛስ ያየነውንና የሰማነውን ከመናገር ወደ ኋላ አንልም።” Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም20 እኛስ ያየነውንና የሰማነውን ከመናገር አንቈጠብም።” Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)20 እኛስ ያየነውንና የሰማነውን ከመናገር ዝም እንል ዘንድ አንችልም።” Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)20 እኛስ ያየነውንና የሰማነውን ከመናገር ዝም ማለት አንችልም” አሉአቸው። Ver Capítulo |