ሐዋርያት ሥራ 20:8 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)8 ተሰብስበንም በነበርንበት ሰገነት እጅግ መብራት ነበረ። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም8 በተሰበሰብንበትም ሰገነት ላይ ብዙ መብራት ነበር። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም8 እኛ በተሰበሰብንበት ፎቅ ብዙ መብራት ነበር። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)8 ተሰብስበን በነበርንበት ሰገነትም ብዙ መብራት ነበር። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)8 ተሰብስበንም በነበርንበት ሰገነት እጅግ መብራት ነበረ። Ver Capítulo |