ሐዋርያት ሥራ 14:28 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)28 ከደቀ መዛሙርትም ጋር አያሌ ቀን ተቀመጡ። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም28 በዚያም ከደቀ መዛሙርት ጋራ ብዙ ጊዜ ተቀመጡ። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም28 እዚያም ከአማኞች ጋር ብዙ ጊዜ ቈዩ። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)28 ከደቀ መዛሙርትም ጋር አያሌ ቀን ተቀመጡ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)28 ከደቀ መዛሙርትም ጋር አያሌ ቀን ተቀመጡ። Ver Capítulo |