2 ቆሮንቶስ 11:19 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)19 ልባሞች ስለ ሆናችሁ ሞኞችን በደስታ ትታገሣላችሁ! Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም19 እናንተም ብልኆች ስለ ሆናችሁ ሞኞችን በደስታ ትታገሣላችሁ፤ Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም19 እናንተ አስተዋዮች እንደ መሆናችሁ መጠን ሞኞችን በደስታ ትታገሣላችሁ። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)19 እናንተ ልባሞች ስትሆኑ ሰነፎችን መስማት ደስ ያሰኛችኋልና። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)19 ልባሞች ስለምትሆኑ በደስታ ሞኞችን ትታገሣላችሁና፤ Ver Capítulo |