2 ዜና መዋዕል 33:24 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)24 ባርያዎቹም አሤሩበት፥ በቤቱም ውስጥ ሳለ ገደሉት። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም24 የአሞንም ሹማምት በርሱ ላይ አሢረው በቤተ መንግሥቱ ውስጥ ገደሉት። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም24 የአሞን ባለሟሎች የሆኑት ባለሥልጣኖች በእርሱ ላይ በማሤር በቤተ መንግሥቱ ውስጥ ገደሉት፤ Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)24 አንተንም እማልዳለሁ፤ እለምንህማለሁ፤ ይቅር በለኝ፤ አቤቱ፥ ይቅር በለኝ፤ ለኀጢአቴም አሳልፈህ አትስጠኝ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)24 ባሪያዎቹም ተማምለው በቤቱ ገደሉት። Ver Capítulo |