Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




1 ሳሙኤል 1:25 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

25 ወይፈኑን ካረዱ በኋላም ልጁን ወደ ዔሊ አቀረቡት።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

25 ወይፈኑን ካረዱ በኋላም ልጁን ወደ ዔሊ አቀረቡት።

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

25 ኰርማውንም ካረዱ በኋላ ሕፃኑን ወደ ዔሊ አቀረቡት፤

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

25 በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ፊት አቀ​ረ​ቡት ፤ አባ​ቱም በየ​ዓ​መቱ ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የሚ​ሠ​ዋ​ውን መሥ​ዋ​ዕት ሠዋ። ሕፃ​ኑ​ንም አቀ​ረ​በው፤ ወይ​ፈ​ኑ​ንም አረደ፤ እና​ቱም ሐና ሕፃ​ኑን ወደ ዔሊ አገ​ባ​ችው።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

25 ወይፈኑንም አረዱ፥ ሕፃኑንም ወደ ዔሊ አመጡት።

Ver Capítulo Copiar




1 ሳሙኤል 1:25
3 Referencias Cruzadas  

በሬውንም በጌታ ፊት ያርደዋል፤ የአሮንም ልጆች ካህናቱ ደሙን ያቀርባሉ፤ ደሙንም በመገናኛው ድንኳን ደጃፍ ፊት ባለው በመሠዊያው ላይ በዙሪያው ይረጩታል።


እንደ ሙሴም ሕግ የመንጻታቸው ወራት በተፈጸመ ጊዜ፥ በጌታ ፊት ሊያቀርቡት ወደ ኢየሩሳሌም አመጡት፤


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos