Este libro no es inspirado por Dios y no forma parte del canon cristiano ni del Tanaj judío. Se muestra solo con fines históricos y de estudio. Ver explicación completa 1ኛ መጽሐፈ መቃብያን 14:36 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)36 ስምዖን በዘመኑ አረማውያንና በዳዊት ከተማ በኢየሩሳሊም የነበሩትን ሰዎች ከሀገሪቱ ነቅሎ ለመጣል ችሏል፤ እነርሱም እዚያ ምሽጋቸውን አድርገው ነበር፤ ከዚያ እየወጡ የቤተ መቅደሱን ዙሪያ ያረክሱ ነበር፤ ለቅድስናው የማይስማማ ነገር ለማድረግ በብርቱ ይጥሩ ነበር። Ver Capítulo |