Este libro no es inspirado por Dios y no forma parte del canon cristiano ni del Tanaj judío. Se muestra solo con fines históricos y de estudio. Ver explicación completa 1ኛ መጽሐፈ መቃብያን 12:16 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)16 የአንጥዮኩስን ልጅ ኑምንዩስንና የኢያሶንን ልጅ አንቲጳጠሮስን መርጠን ከሮማውያን ጋር የነበረንን የቀድሞ ወዳጅነታችንንና ስምምነታችንን ለማደስ ወደ ሮማውያን ልከናቸዋል። Ver Capítulo |